ፀጋ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን
 

የቤተክርስቲያኒቱ ቋሚ የአገልግሎት ፕሮግራሞች

 

 

1. ሳምንታዊ ፕሮግራሞች 

እሁድ

የአዋቂዎች ክፍለ ጊዜ

 

የሰንበት ትምህርት

የአምልኮ ጊዜ          

 

09am - 10am

10am 1pm

የህጻናትና የታዳጊዎ ክፍለ ጊዜ

 

የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ና

አገርህን እወቅ  

12am - 1pm

የወጣቶች  ክፍለ ጊዜ

 

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

የአንድነትና የውይይት ጊዜ

6pm - 8:30pm

ዕሮብ

የአዋቂዎች ክፍለ ጊዜ

 

የአምልኮና የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ጊዜ                 

6pm - 7:30pm

ቅዳሜ

የጸሎት ጊዜ          

09am - 11am

 

 

2. ወርሃዊ ፕሮግራሞች

 

የአገልጋዮች (በወሩ የመጨረሻው ሳምንት)

የጸሎትና የአንድነት ጊዜ

እሁድ 2pm-4pm

 

በወሩ የመጨረሻው አርብ

የአዳር ጸሎት

9pm ጀምሮ

 

የጠቅላላ ጉባኤ በየሦስት ወር

የጾምና የጸሎት ጊዜ

ለ7 ቀናት

 

በየወሩ የመጀመሪያው እሁድ

የጌታ እራት

11am - 11:30am

 

 

 

 

 

 

 

ይምጡና ከእኛ ጋር እግዚአብሔርን እናምልክ: ከጌታ የሆነውንም በረከት እንካፈል::

 

 

ቤተክርስቲያናችን የምትገኝበትን አካቢ ካርታ  ወይም ነድቶ ለመምጣት አቅጠጫውን እዚህ በመጫን ያገኛሉ ::

 

 

የፕሮግራሞቹ ሰዓት የተጠቀሰው ቤተክርስቲያኒቱ በምትገኝበት የመካከለኛው የአሜሪካ ሰዓት ነው::